DW Amharic የጥቅምት 15 ቀን 2017 ዜና መፅሔት

Описание к видео DW Amharic የጥቅምት 15 ቀን 2017 ዜና መፅሔት

በዎላይታ ዞን የመምህራን እሥር እየተካሄደ ነው መባሉ፤ ኢትዮጵያ አዲስ ሕገ መንግሥት ያስፈልጋታል ያሉ ወገኖች በዩናይትድ ስቴትስ ሴኔት ያካሄዱት ውይይት፤ በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት የደረሰበት አል ነጃሺ መስጊድ ጥገና መጀመሩ፤ እንዲሁም የመካከለኛዉ ምሥራቅ ጦርነት፣ የአሜሪካ ዲፕሎማሲና የየገንዘብ መዋጮን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት

Комментарии

Информация по комментариям в разработке