በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘው የብርቅዬው የሱዌንስ ቆርኬ ዝርያ መገኛ የሆነው የማዜ ብሄራዊ ፓርክ

Описание к видео በኢትዮጵያ ብቻ የሚገኘው የብርቅዬው የሱዌንስ ቆርኬ ዝርያ መገኛ የሆነው የማዜ ብሄራዊ ፓርክ

በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ውስጥ ከሚገኙት ውስጥ አንዱ የማዜ ብሄራዊ ፓርክ ነው።

ፓርኩ በጋሞ ጎፋ ዙን የሚገኝ ሲሆን፥ በአካባቢው ማህበረሰብን ጥያቄ እና ተሳትፎ እንዲሁም በክልሉ መንግስት ድጋፍ በ1997 ዓ.ም ነው የተቋቋመው።

Комментарии

Информация по комментариям в разработке