ረጅሙ ኢትዮጵያዊ በሲያትል ተገኘ!

Описание к видео ረጅሙ ኢትዮጵያዊ በሲያትል ተገኘ!

አስራት ፋና በኢትዮጵያ ረጂሙ ሰው፤ ላለፉት 20 ዓመታት በሲያትል ዋሽንግተን ኖሯል። በኢትዮጵያ በአንድ ወቅት የሚለካው ጫማ በማጣቱ፤ መንግስት አስኮ የሚገኝ የጫማ ፋብሪካ፤ ለአስራት በልኩ ጫማ እንዲሰራለት ፈቅዶ ነበር። አስራት በአሜሪካ ሀገር ስለ ኑሮ፣ የኢትዮጵያ ናፍቆቱና ገራገር ደግ አሳቢ ባህሪውን ያካፍለናል። #GabinaVOA #VOAAmharic @djphatsu
#tallestmaninseattle #africa #Ethiopia
Originally published at - https://amharic.voanews.com/a/tallest...

Комментарии

Информация по комментариям в разработке