እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ |Those who trust in God will renew their strength|በፓስተር ቢንያም

Описание к видео እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ |Those who trust in God will renew their strength|በፓስተር ቢንያም

#እሁድ_የቃልና_የአምልኮ ጊዜ በኢትዮጵያ ጉባኤ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን በ6ኪሎ አጥቢያ
#እግዚአብሔርን_በመተማመን_የሚጠባበቁ_ግን_ኃይላቸውን_ያድሳሉ
ኤሳ 40:27-31
"ያዕቆብ ሆይ፥ እስራኤልም ሆይ። መንገዴ ከእግዚአብሔር ተሰውራለች ፍርዴም ከአምላኬ አልፋለች ለምን ትላለህ? ለምንስ እንዲህ ትናገራለህ? አላወቅህምን? አልሰማህምን? እግዚአብሔር የዘላለም አምላክ፥ የምድርም ዳርቻ ፈጣሪ ነው፤ አይደክምም፥ አይታክትም፥ ማስተዋሉም አይመረመርም። ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል። ብላቴኖች ይደክማሉ ይታክቱማል፥ ጐበዛዝቱም ፈጽሞ ይወድቃሉ ፤ እግዚአብሔርን በመተማመን የሚጠባበቁ ግን ኃይላቸውን ያድሳሉ፤ እንደ ንስር በክንፍ ይወጣሉ፤ ይሮጣሉ፥ አይታክቱም፤ ይሄዳሉ፥ አይደክሙም።"

Комментарии

Информация по комментариям в разработке