የአዲስ ኪዳን ዳሰሳ | 1ኛ ጴጥሮስ | ክፍል 1 | አስፋው በቀለ (ፓ/ር)

Описание к видео የአዲስ ኪዳን ዳሰሳ | 1ኛ ጴጥሮስ | ክፍል 1 | አስፋው በቀለ (ፓ/ር)

ጴጥሮስ ለአማኞች ስለ ምድራዊ ሕይወታቸው መለኮታዊና ዘለላለማዊ እይታ ለመስጠትና እንዲሁም በጣዖት አምላኪ ማኅበረ ሰብ ውስጥ ሆነው ከባድ በሆነ የስቃይና ፈተና ውስጥ በመግባት ላይ ለሚገኙት በተግባር የተፈተነ ምሪት ለመለገስ፣በሐሴት የተሞላ ተስፋ ያለበትን ይህን መልእክት ጻፈ ። በአጭሩ የአንደኛው ጴጥሮስ መልእክት ዋና ሐሳብ የሚያተኩረው ስለ ክርስቶስ በእርሱ ምሳሌ መከራ መቀበልና ከመከራው ባሻገር በሚጠብቀን ክብር ላይ ነው ። በመሆኑም ጴጥሮስ በዚህ ምክር አዘል መልእክቱ የቆምንበት ጸጋ እውነትኛ የእግዚአብሔር ጸጋ መሆኑን እየመሰከረ (5÷12) ክርስቲያኖች በመከራ ውስጥ እንዴት መጽናት እንዳለባቸው በአጽንዖት ያሳስባል ።

Комментарии

Информация по комментариям в разработке