DW Amharic-የየመስከረም 3 ቀን 2017 ዓ/ም የዜና መፅሄት

Описание к видео DW Amharic-የየመስከረም 3 ቀን 2017 ዓ/ም የዜና መፅሄት

DW Amharic-የቀጠለዉ እና አሳሳቢ የተባለዉ የኢትዮጵያ እና ሶማልያ ዉጥረት ፤ በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር እንዲሁም በከፍተኛ የሀብት ብክነት የተከሰሰዉ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ፤ እንዲሁም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ አራት አርሶአደሮች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸው ዜና መጽሔት በዝርዝር የሚያያቸዉ ጉዳዮች ናቸዉ።

Комментарии

Информация по комментариям в разработке