የአምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ሰባተኛ ትምህርታዊ የሆነ የጽሑፍ መልእክት - ኧረ ተው ስማኝ አትስነፍ! ተው እየተማርክ እለፍ !

Описание к видео የአምኃ ኢየሱስ ገ/ዮሐንስ ሰባተኛ ትምህርታዊ የሆነ የጽሑፍ መልእክት - ኧረ ተው ስማኝ አትስነፍ! ተው እየተማርክ እለፍ !

#Ethiopia #አምኃ_ኢየሱስ_ገብረ_ዮሐንስ #ሰባተኛ_የጽሑፍ_መልእክት
የአምኃ ኢየሱስ ገብረ ዮሐንስ ለሰባተኛ ጊዜ ትምህርታዊ የሆነ የጽሑፍ መልእክት ነው !
ሙሉ መልእክቱን በዚህ በPDF ለማንበብ ከፈለጋችሁ https://t.me/Yetewahedoarbegnoch/726 ታገኙታላችሁ፡፡
++++++++++++++++++++++
ማርቀምሸአላውቅም እኔወገናችሁ፣
ባለቀፎሁሉ ልለምናችሁ፣
ኧረክርስቲያኖች ተማሩእባካችሁ።
በሉበሦስትትርጉም ነው የምትፈቱትናአስተዉሉ።
አስተምርተብየ ሀገርንስዞር፣
ብፈልግብፈልግ አጣሁየሚማር።
ስማኝልንገርህ አትስነፍ፣
ተው እየተማርክእለፍ
+++++++++++
ዲያብሎስከምሽቱ ተጣልቶሲፋታ፣
ለሷየደረሳትቀሚስናኩታ፣
ይህለሷቢደርሳትምንያሳዝንሃል?
ብዙልብ-አልባአለህ
ላንተም ይደርስሃል
++++++++
ማርቀምሸአላውቅም እኔወገናችሁ
ባለቀፎሁሉ ልለምናችሁ
ኧረክርስቲያኖች ተማሩእባካችሁ።
አስተምርተብየ ሀገርንስዞር
ብፈልግብፈልግ አጣሁየሚማር።
ኧረተው ስማኝአትስነፍ
ተው እየተማርክእለፍ
+++++++
ጥያቄዎቹየሚከተሉትናቸዉ።
___አባታችን!በቁርባንየተጋባንወጣቶችስእንዴትእናድርግ?መቁረብአንችልም ማለትነው?መቸም ሰው ነንና
በኃጢአትመውደቅአይቀርምናብላችሁየጠየቃችሁኝአላችሁ።ለጥያቄአችሁመልሴአጭ ርነው።ከመልሴበፊትግን
ራሳችሁንደካማ አድርጋችሁናደካማ መሆናችሁንአውቃችሁናአምናችሁራሳችሁን(መንፈሳችሁን)ከአጉልየመንፈስ
ትዕቢትዝቅአድርጋችሁመጠየቃችሁናመናገራችሁበፈጣሪም በሊቃውንቱም ሁሉየሚያስመሰግናችሁናየምታስደስቱ
ናችሁናመድኃኒዓለም ይባርካችሁያክብራችሁ።ይህንስላልኳችሁግንገናለገናደካማ ነንእያላችሁበቀላሉየሥጋ
ፈተናለመውደቅናለሰይጣንእጅለመስጠትመንገዳገድየለባችሁም።ብትንገዳገዱእንኳሳትወድቁተንገዳግዶቆሞ
ለመቅረትናለመበርታትመሞከርናመታገልነው ያለባችሁናአይዟችሁ።ብትወድቁም እንኳፈጥናችሁመነሳትነው
ያለባችሁ።
መልስ፦እናንተማ አንዴስትጋቡበንስሐታስራችሁናበቁርባንታማችሁየተያዛችሁስለሆነወዴትም ወዴት
አትሄዱም።ታስራችኋላ!!ታማችኋላ!!ስለዚህመላውስጣዊናውጫዊአካላችሁንከክፉነገርሁሉእየጠበቃችሁ
በቁርባናችሁወደፊትመግፋትነው ያለባችሁ።ቁርባኑእኮወደክፉየኃጢአትአውሬእንዳትሄዱናእንዳትበሉተቆጣጣሪና
ጠባቂእረኛችሁመሆኑንእወቁ።ሁሉም የሥጋነገርፈተናው ከአቅም በላይሆኖባችሁናድንገትሳታስቡትም ሆነተስፋ
ቆርጣችሁበኃጢአትአውሬብትወድቁናብትያዙእንኳንስሐአባትስላላችሁከዛው ከሳቸው ጋርመነጋገርናመጨረስ
ነውናአይዟችሁወንድሞቼናእህቶቼሁሉ።ብቻግንእናንተባላችሁሥጋዊይናነፍሳዊብርታትእስከቻላችሁድረስ
ከልባችሁያቅማችሁንታገሉ።
ከአቅማችሁበላይየሚሆነውንራሱመድኃኒዓለም ያውቀዋልያስተካክለዋል።ብቻግንእናንተበቀላሉየሥጋፈተና
ለመውደቅአትርበትበቱ።በሚወድቅሰው ላይም እዘኑእንጅአትፍረዱ።ብዙማጽናኛእነግራችሁነበር።ሆኖም ግን
ትቀብጡናየባሰትዳፈራላችሁ።ስለዚህትቸዋለሁ።እግረ-መንገዴንግንየምነግራችሁ፦ንስሐማለትምሳሌው እግርንና
እጅንበእግርብረትናበእጅካቴናታስሮበእስርቤትእንደመቀመጥ ማለትነው።ቁርባንማለትደግሞ ምሳሌው በሥጋ
ደዌታሞ የአልጋቁራኛየደዌዳኛሆኖበቤቱናበአልጋው ላይእንዲሁም በሐኪም ቤትመኖርእንደማለትነው።የእነዚህ
ሁለቱነገሮችሲተነተኑምስጢራቸው ብዙነው።
ምንኩስናደግሞ ምሳሌው በእስርላይሳለወደሕመም፣በሕመም ላይሳለወደሞትናመቃብርመውረድናመኖርማለት
ነው።በተረፈግንከላይስለቁርባኑየጠየቃችሁኝሰዎችጥያቄው ከዛው በንስሐአባታችሁየሚፈታነበርእንጅወደኔ
የሚመጣ አልነበረም፣ቀላልነገርነውና።እኔም መልስየሰጠኋችሁደስይበላችሁብየነው እንጅአልሰጣችሁም
ነበር።ሆኖም ግንፈጣሪይጠብቃችሁ፣ያጽናችሁ።የረሳሁትግንበተደጋጋሚ ነገርኳችሁግንአትሰሙም ለምን??
የእውነትም ይሁንየውሸትየጾታመታወቂያ፣መለያ፣መጠሪያ፣ገላጭ የሆነውንስማችሁንጻፉልኝ።ይህካልሆነደግሞ ክርስትናስማችሁንጻፉብየችግሬንነገርኳችሁ።ግንግንምንአይነትክርስቲያኖችእንደሆናችሁሊገባኝአልቻለም።
ከእንግዲህወዲያግንይህንንለማይፈጽም ለማንኛውም ጠያቂናጥያቄው ምንም
አይነትመልስየማልሰጣችሁመሆኔን:: በድንግልማርያም ስም በመሐላዘጋሁ::

ሙሉ መልእክቱን በዚህ በPDF ለማንበብ ከፈለጋችሁ https://t.me/Yetewahedoarbegnoch/726 ታገኙታላችሁ፡፡

Комментарии

Информация по комментариям в разработке