የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 7 - ክፍል 1. "እጅን ሳይታጠቡ ስለ መብላት የፈሪሳውያን ክስ"

Описание к видео የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ 7 - ክፍል 1. "እጅን ሳይታጠቡ ስለ መብላት የፈሪሳውያን ክስ"

#LoveIsrael_Ethiopia#የማርቆስ_ወንጌል#ማርቆስ_7_ክፍል_1

ይህ ቪዲዮ ጌታ ኢየሱስ ከፈሪሳውያን እና ጸሐፍት ጋር ካደረጋቸው ክርክሮች አንዱን ሲሆን ይህም እንዴት ፈሪሳውያን ደቀመዛሙርት እጅ ሳይታጠቡ በመብላታቸው ያደርጉትን ክስ ዶ/ር ባሮክ በጥልቅት ይህን ክፍል ያስተምራሉ። ክፍሉ ደቀመዛሙርቱ እጃቸውን ሳይታጠቡ እንጀራ እየበሉ እንደሆነ ይነግረናል። ይህ በእጃቸው ላይ ያለውን ቆሻሻ ወይም በአካል የረከሰ ነገርን ለማስወገድ የሚያስፈልገው ነገር እጅን መታጠብ አይደለም። ይህ የሃማኖታዊ ሥርዓት እጥበት ነበር። ይህ እጥበት እራስን ከመንፈሳዊ እርኩሰት ለማስወገድ የሚደረግ ነበር። ይህ የአኡሁድ ስራት እንጂ መጥሐፍ ቅዱሳዊ አይደልም።

ይህን ቪዲዮ በጥሞና በማድመጥና ለሌሎች ማጋራት እንዲተባበሩና የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ እንጋብዛለን።

ለበለጠ መረጃ ከዚህ በታች ባሉት አድራሻዎች ማግኘት ይችላሉ:-

ስልክ/Phone፦ 0911-632691 / 0911-542719
ኢሜል/Email፦ [email protected] / [email protected]
ቲክቶክ/Tiktok፦ @loveisraelethio1 / @ezraruralministry
ዩትዩብ/YouTube፡- @የመፅሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች user-nq1dq8mh3m
ፌስቡክ/Facebook፦ @dereje Shiferaw
ዋትሳፕ/WhatsApp፦ 0911-632691

Комментарии

Информация по комментариям в разработке