የባሕሪ ልህቀት

Описание к видео የባሕሪ ልህቀት

ይህ የወንጌል መልዕክት በ2ጴጥሮስ ምዕራፍ 1፡1-11 ባለው ክፍል ላይ በመመሥረት የባሕሪ ለውጥና በተግባር የሚገለጥ የባሕሪ ልሕቀት የክርስትና እምነት ዋና ጉዳይ የሚያሳይ ነው። ይህ መልዕክት የተጠቀሰው የባሕሪ ልህቀት በራስ ጥረትና በሥጋ ጉልበት የሚመጣ ሳይሆን እግዚአብሔር በክርስቶስ ኢየሱስ በሠራልን ሥራና በጸጋ በሰጠን ሥጦታዎች ላይ የተመሠረቱ ናቸው። ይህ መልዕክት በማጠቃለያው በተሰጠን ስጦታዎች ላይ ተመስርተን የክርስቶስን ባሕሪያት በመግለጥ ብንኖር የምናገኛቸውን የከበሩ ፍጻሜዎች ይተነትናል። በዚህ መልዕክት እግዚአብሔር የልብ ዐይኖትን እንደሚያበራና ሕይወትዎንና አካሄዶን ተመልክተው እንዲታደሱ እንደሚያግዞት እምነታችን ጽኑ ነው።

Комментарии

Информация по комментариям в разработке